የክርስቲያን ሚሽን መሰረቶች Foundations for Christian Mission, Student Workbook: Capstone Module 4, Amharic

የክርስቲያን ሚሽን መሰረቶች Foundations for Christian Mission, Student Workbook: Capstone Module 4, Amharic

Paperback (25 Jan 2022) | Amharic

  • $50.44
Add to basket

Includes delivery to the United States

10+ copies available online - Usually dispatched within 7 days

Publisher's Synopsis

የክርስቲያን ሚሽን መሰረቶች የሚሽን/ተልእኮ ጽንሰ ሃሳብ በከተማ አብያተ ክርስቲያኖቻችን ዘንድ ሊኖረው የሚገባውን ያህል ትኩረት ሲያገኝ አንመለከትም፡፡ ከውቅያኖስ ማዶ ተሻግሮ በሁሉም የዓለም ማዕዘናት ውስጥ እንዳለ ሥራ በስፋት ከተመለከትነው ፣ ለሚሽን የሚገባውን ዓይነት ትንታኔ ለመስጠት አለመቻላችንን እንረዳለን ፡፡ በአንድ በኩል የክርስትና እምነት በጥቅሉ እንደ ተልእኮው ምላሽ ተደርጎ ሊታይ ይችላል፣ ይህም ምላሽ ወደ አሕዛብ ሄዶ የናዝሬቱ የኢየሱስን የእግዚአብሔር መንግሥት ጌትነት እና ንግስና ለማወጅ የተደረገው ጥሪ ምላሽ ተደርጎ ሊታይ ይችላል ፡፡ አዲስ ኪዳን በክርስትና እምነት ውስጥ ፈር ቀዳጅና ዋና ሚስዮናውያን በነበሩ ሐዋርያት ለተመሰረቱት አብያተ ክርስቲያናት የተሰጠ የሚስዮናዊ ሰነዶች ስብስብ ነው ፡፡ እግዚአብሔር ራሱ በክርስቶስ በኩል ወደ ዓለም በመምጣትና ዓለምን ከራሱ ጋር በማስታረቅ የመጀመሪያው ሚስዮናዊ ነው (2 ቆሮ. 5፥18-21)፤ በእርግጥም ክርስትና ተልእኮ ነው ፡፡ በመሆኑም በዚህ ሞጁል ከመጽሐፍ ቅዱስ እይታ አንጻር የሚሽንን ሥነ-መለኮት ለመረዳት ሚሽንን እንደ ትእይንት ፣ ሚሽንን እንደ ፍቅር እና ጦርነት በተለያዩ መነጽሮች እንቃኛለን ፡፡ በእነዚህም መነጽሮች እይታ ሚሽን በታሪክ ውስጥ እና በየዘመናቱ እግዚአብሔር በክርስቶስ በኩል ለሰው ልጆች ቤዛነትን ለማምጣት የተጠቀመበት መሳሪያ መሆኑን ከቅዱሳት መጻሕፍት በማጣቀስ እንመለከታለን። በተጨማሪም በተለይ ለከተማ ሚሽን በጣም አስፈላጊ የሆኑ ሁለት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጉዳዮች እንመለከታለን። ከመጀመሪያው ጀምሮ ፣ የእግዚአብሔር ፍትሕ በከተማው ውስጥ ነግሶ እና ድህነት ተወግዶ በጽድቅ ይተካ ዘንድ ለጌታ ቃል ኪዳን እንዲህ ባለው ታማኝነት ውስጥ እንዲኖሩ እግዚአብሔር የቃል ኪዳኑን ማህበረሰብ ሾሟል።

Book information

ISBN: 9781629322292
Publisher: Lulu Press
Imprint: Tumi Press
Pub date:
Language: Amharic
Number of pages: 378
Weight: 903g
Height: 297mm
Width: 210mm
Spine width: 20mm